Free E. Books coming soon

  • Amharic Books Fiction
  • Amharic Books History
  • Amharic Books Religious
  • Amharic Books Secular

Thursday, November 1, 2018



አምባሳደር ሳህለወርቅ ዘውዴ በነገው እለት የመጀመሪያዋ የኢፌዴሪ ሴት ርእሰ ብሔር ሆነው ሊሾሙ እንደሚችሉ አዲስ ስታንዳርድ፣ ቦርከናና በርካታ የበይነ መረብ መረጃዎች ውስጥ አዋቂ ምንጮችን ጠቅሰው ዘገቡ።
በርእሰ ብሔርነት ደረጃ ነገ ሹመታቸው ሲፀድቅ ከንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ምኒልክ በመቀጠል ሁለተኛዋ እንስት እንደሚሆኑ ይጠበቃል።
ዘገቡ። አምባሳደሯ አማርኛ እንግሊዝኛና ፈረንሳይኛን አቀላጥፈው መናገር የሚችሉ ሲሆን፤ ሀገራቸውን በአፍሪካ ሀገሮች በአምባሳደርነት፤ በዓለም አቀፍ ደረጃ በተመድ የአንቶኒዮ ጉቴሬዝ የአፍሪካ ወኪል ሆነው Under Secretary ማዕረግ እያገለገሉ ነው።
በሀገራችን ታሪክ እንደ እሌኒ፣ ምንትዋብ፣ ጣይቱ፣ ሎኮ፣ የቃቄ ወርድዎት አይነት ትንታግ እንስቶች የሚታወቁ ሲሆን
በርእሰ ብሔርነት ደረጃ ነገ ሹመታቸው ሲፀድቅ ከንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ምኒልክ በመቀጠል ሁለተኛዋ እንስት እንደሚሆኑ ይጠበቃል።


No comments:

Post a Comment